La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዮሐንስ 10:37 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እኔ የአባቴን ሥራ የማልሠራ ከሆነ አትመኑኝ፤

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

አባቴ የሚያደርገውን ባላደርግ አትመኑኝ፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እኔ የአባቴን ሥራ የማልሠራ ከሆንኩ አትመኑኝ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የአ​ባ​ቴን ሥራ ባል​ሠራ በእኔ አት​መኑ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

እኔ የአባቴን ሥራ ባላደርግ አንትመኑኝ፤

Ver Capítulo



ዮሐንስ 10:37
7 Referencias Cruzadas  

ኢየሱስም እንዲህ ሲል መለሰላቸው “ነገርኋችሁ፤ ነገር ግን አታምኑም፤ እኔ በአባቴ ስም የማደርጋቸው ሥራዎች ስለ እኔ ይመሰክራሉ፤


ኢየሱስ “ከአባቴ ብዙ መልካም ሥራ አሳየኋችሁ፤ ከእነርሱ ስለ የትኛው ሥራ ትወግሩኛላችሁ?” ብሎ መለሰላቸው።


እኔ በአብ እንዳለሁ አብም በእኔ እንዳለ አታምንምን? እኔ የምነገራችሁን ቃል ከራሴ አልናገረውም፤ ነገር ግን በእኔ የሚኖረው አብ ሥራውን ይሠራል።


ሌላ ሰው ያላደረገውን ሥራ በመካከላቸው ባላደርግ ኖሮ ኃጢአት ባልሆነባቸው ነበር፤ አሁን ግን እኔንም አባቴንም አይተዋል፤ ጠልተውማል።


እኔ ለእራሴ ብመሰክር ምስክርነቴ እውነት አይደለም፤