ዮሐንስ 10:37 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)37 የአባቴን ሥራ ባልሠራ በእኔ አትመኑ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም37 አባቴ የሚያደርገውን ባላደርግ አትመኑኝ፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)37 እኔ የአባቴን ሥራ የማልሠራ ከሆነ አትመኑኝ፤ Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም37 እኔ የአባቴን ሥራ የማልሠራ ከሆንኩ አትመኑኝ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)37 እኔ የአባቴን ሥራ ባላደርግ አንትመኑኝ፤ Ver Capítulo |