La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኢዮብ 8:1 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሹሐዊውም ቢልዳድ መለሰ፤ እንዲህም አለ፦

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ሹሐዊውም በልዳዶስ እንዲህ ሲል መለሰ፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

የሹሐ አገር ሰው የሆነው ቢልዳድ እንዲህ ሲል መልስ ሰጠ፦

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አው​ኬ​ና​ዊው በል​ዳ​ዶስ መለሰ፥ እን​ዲ​ህም አለ፦

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ሹሐዊውም በልዳዶስ መለሰ እንዲህም አለ፦

Ver Capítulo



ኢዮብ 8:1
5 Referencias Cruzadas  

ሹሐዊውም በልዳዶስ መለሰ፥ እንዲህም አለ፦


ሦስቱ የኢዮብ ወዳጆች ይህን የደረሰበትን ክፉ ነገር ሁሉ ሰምተው ከየአገራቸው መጡ፥ እነርሱም ቴማናዊው ኤልፋዝ፥ ሹሐዊው ቢልዳድ፥ ነዕማታዊው ሶፋር ነበሩ። እነርሱም ሊያዝኑለትና ሊያጽናኑት በአንድነት ወደ እርሱ ለመምጣት ተስማሙ።


ሹሐዊውም በልዳዶስ መለሰ፤ እንዲህም አለ፦


ስለምን መተላለፌን ይቅር አትልም? ኃጢአቴንስ ስለምን አታስወግድልኝም? አሁን በምድር ውስጥ እተኛለሁ፥ ትፈልገኛለህ፥ እኔ ግን የለሁም።”


“እስከ መቼ ይህን ትናገራለህ? የአፍህስ ቃል እስከ መቼ እንደ ዐውሎ ነፋስ ይሆናል?