La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኢዮብ 4:1 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ቴማናዊውም ኤልፋዝ መለሰ፤ እንዲህም አለ፦

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ቴማናዊው ኤልፋዝም እንዲህ ሲል መለሰ፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

የቴማን አገር ሰው የሆነው ኤሊፋዝ እንዲህ ሲል መለሰ፦

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ቴማ​ና​ዊ​ውም ኤል​ፋዝ መለሰ፥ እን​ዲ​ህም አለ፦

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ቴማናዊውም ኤልፋዝ መለሰ እንዲህም አለ፦

Ver Capítulo



ኢዮብ 4:1
10 Referencias Cruzadas  

ቴማናዊውም ኤልፋዝ መለሰ፤ እንዲህም አለ፦


ሦስቱ የኢዮብ ወዳጆች ይህን የደረሰበትን ክፉ ነገር ሁሉ ሰምተው ከየአገራቸው መጡ፥ እነርሱም ቴማናዊው ኤልፋዝ፥ ሹሐዊው ቢልዳድ፥ ነዕማታዊው ሶፋር ነበሩ። እነርሱም ሊያዝኑለትና ሊያጽናኑት በአንድነት ወደ እርሱ ለመምጣት ተስማሙ።


ቴማናዊውም ኤልፋዝ መለሰ፤ እንዲህም አለ፦


ተዘልዬ አልተቀመጥሁም፥ አልተማመንሁም፥ አላረፍሁም፥ ነገር ግን መከራ መጣብኝ።”


“አንድ ሰው ከአንተ ጋር ለመናገር ቢሞክር ትቀየማለህን? ቃልንስ ከመናገር ማን ሊቀር ይችላል?


ቴማናዊውም ኤልፋዝ ሹሐዊውም በልዳዶስ ናዕማታዊውም ሶፋር ሄደው ጌታ እንዳዘዛቸው አደረጉ፥ ጌታም የኢዮብን ጸሎት ሰማ።


ኢዮብም መለሰ፤ እንዲህም አለ፦


ሹሐዊውም ቢልዳድ መለሰ፤ እንዲህም አለ፦


ስለ ኤዶምያስ፤ የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ “በውኑ በቴማን ጥበብ የለምን? ከብልሃተኞችስ ምክር ጠፍቶአልን? ጥበባቸውስ አልቆአልን?