Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ኢዮብ 4:1 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

1 ቴማ​ና​ዊ​ውም ኤል​ፋዝ መለሰ፥ እን​ዲ​ህም አለ፦

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

1 ቴማናዊው ኤልፋዝም እንዲህ ሲል መለሰ፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

1 ቴማናዊውም ኤልፋዝ መለሰ፤ እንዲህም አለ፦

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

1 የቴማን አገር ሰው የሆነው ኤሊፋዝ እንዲህ ሲል መለሰ፦

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

1 ቴማናዊውም ኤልፋዝ መለሰ እንዲህም አለ፦

Ver Capítulo Copiar




ኢዮብ 4:1
10 Referencias Cruzadas  

ቴማ​ና​ዊ​ውም ኤል​ፋዝ መለሰ፥ እን​ዲ​ህም አለ፦


ሦስ​ቱም የኢ​ዮብ ወዳ​ጆች ይህን የደ​ረ​ሰ​በ​ትን ክፉ ነገር ሁሉ ሰም​ተው ከየ​ሀ​ገ​ራ​ቸው ወደ እርሱ መጡ፤ እነ​ር​ሱም ቴማ​ና​ዊው ንጉሥ ኤል​ፋዝ፥ አው​ኬ​ና​ዊው መስ​ፍን በል​ዳ​ዶስ፥ አሜ​ና​ዊው ንጉሥ ሶፋር ነበሩ። እነ​ር​ሱም ሊጐ​በ​ኙ​ትና ሊያ​ጽ​ና​ኑት በአ​ን​ድ​ነት ወደ እርሱ መጡ።


ቴማ​ና​ዊ​ውም ኤል​ፋዝ መለሰ፥ እን​ዲ​ህም አለ፦


ተዘ​ልዬ አል​ተ​ቀ​መ​ጥ​ሁም፥ ፀጥ​ታም አላ​ገ​ኘ​ሁም፥ አላ​ረ​ፍ​ሁም። ነገር ግን መከራ ደረ​ሰ​ች​ብኝ።”


“በመ​ከራ ሳለህ ነገር አታ​ብዛ፥ የነ​ገር ብዛት ምን ይጠ​ቅ​ም​ሃል?


ቴማ​ና​ዊ​ውም ኤል​ፋዝ፥ አው​ኬ​ና​ዊው በል​ዳ​ዶ​ስና፥ አሜ​ና​ዊው ሶፋር ሄደው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዳ​ዘ​ዛ​ቸው አደ​ረጉ፤ ስለ ኢዮ​ብም ሲል ኀጢ​አ​ታ​ቸ​ውን ይቅር አላ​ቸው።


ኢዮ​ብም መለሰ፥ እን​ዲ​ህም አለ፦


አው​ኬ​ና​ዊው በል​ዳ​ዶስ መለሰ፥ እን​ዲ​ህም አለ፦


ስለ ኤዶ​ም​ያስ የሠ​ራ​ዊት ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፥ “በውኑ በቴ​ማን ጥበብ የለ​ምን? ከብ​ል​ሃ​ተ​ኞ​ችስ ምክር ጠፍ​ቶ​አ​ልን? ጥበ​ባ​ቸ​ውስ አል​ቆ​አ​ልን?


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos