La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘፍጥረት 31:22 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በሦስተኛውም ቀን የያዕቆብ መኮብለል ለላባ ሲነገረው፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የያዕቆብ መኰብለል ለላባ በሦስተኛው ቀን ተነገረው።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ያዕቆብ በስውር መሄዱን ላባ ከሦስት ቀን በኋላ ሰማ፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ለሶ​ር​ያ​ዊው ላባም ያዕ​ቆብ እንደ ኰበ​ለለ ነገ​ሩት።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በሦስተኛውም ቀን የያዕቆብ መኮብለል ለላባ ተነገረው።

Ver Capítulo



ዘፍጥረት 31:22
5 Referencias Cruzadas  

በእርሱና በያዕቆብ መካከልም የሦስት ቀን መንገድ ያህል አራቃቸው፥ ያዕቆብም የቀሩትን የላባን በጎች ይጠብቅ ነበር።


እርሱ ያለውን ሁሉ ይዞ ኮበለለ፥ ተነሥቶም የኤፍራጥስን ወንዝ ተሻገረ፥ ፊቱንም ወደ ኮረብታማው አገር ገለዓድ አቀና።


ከዘመዶቹም ጋር ሆኖ የሰባት ቀን መንገድ ያህል ተከተለው፥ ከዚያም በገለዓድ ተራራማ አገር ላይ አገኛቸው።