ዘፍጥረት 31:22 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም22 ያዕቆብ በስውር መሄዱን ላባ ከሦስት ቀን በኋላ ሰማ፤ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም22 የያዕቆብ መኰብለል ለላባ በሦስተኛው ቀን ተነገረው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)22 በሦስተኛውም ቀን የያዕቆብ መኮብለል ለላባ ሲነገረው፥ Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)22 ለሶርያዊው ላባም ያዕቆብ እንደ ኰበለለ ነገሩት። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)22 በሦስተኛውም ቀን የያዕቆብ መኮብለል ለላባ ተነገረው። Ver Capítulo |