La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዕዝራ 4:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ወደ እኛ የላካችሁት ደብዳቤ በፊቴ በግልፅ ተነበበ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የላካችሁልኝ ደብዳቤ በፊቴ ተተርጕሞ ተነብቧል።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

“የላካችሁልኝ ደብዳቤ ተተርጒሞ በንባብ ሰምቼዋለሁ፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አሁ​ንም ወደ እኛ የላ​ካ​ች​ሁት መል​እ​ክ​ተኛ ወደ እኔ ደረሰ

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

“ሰላም፤ አሁንም ወደ እኛ የላካችሁት ደብዳቤ በፊቴ ተተርጕሞ ተነበበ።

Ver Capítulo



ዕዝራ 4:18
3 Referencias Cruzadas  

ንጉሡ እንዲህ የሚለውን መልስ ላከ፦ “ለአዛዡ ለሬሑምና ለጸሐፊውም ለሺምሻይ፥ በሰማርያና በወንዝ ማዶ ባለ አገር ለተቀመጡ ለቀሩት ተባባሪዎቻቸው ሰላም! አሁንም


እኔም አዝዣለሁ፥ ተመረመረም፥ ይህችም ከተማ ከጥንት ጀምራ በነገሥታት ላይ ዓመፀኛ እንደ ነበረች፥ በእርሷም ዓመፅና ሽፍትነት እንደ ተደረገ ተገኘ።


በመጽሐፉ ያለውን የእግዚአብሔርን ሕግ በግልጽ አነበቡ፥ የተነበበው እንዲገባቸውም ያስረዷቸው ነበር።