የስናአ ልጆች፥ ሦስት ሺህ ስድስት መቶ ሠላሳ።
የሴናዓ ዘሮች 3,630
የሴዓናህ ልጆች ሦስት ሺህ ስድስት መቶ ሠላሳ።
የሴናዓ ልጆች፥ ሦስት ሺህ ስድስት መቶ ሠላሳ።
የኢያሪኮ ልጆች፥ ሦስት መቶ አርባ አምስት።
ካህናቱ ከኢያሱ ቤት የሆነው ይዳዕያ ልጆች፥ ዘጠኝ መቶ ሰባ ሦስት።
የስናአ ልጆች “የዓሣ በር” ሠሩ፤ ሰረገሎቹን አኖሩ፥ በሮቹን አቆሙ፥ ቁልፎቹንና መወርወሪያዎቹንም ሠሩ።
የሰናአ ልጆች፥ ሦስት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሠላሳ።