La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘፀአት 21:23 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ጉዳት ቢደርስባት ግን ሕይወት ስለ ሕይወት፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ነገር ግን የከፋ ጕዳት ቢደርስ ሕይወት በሕይወት፣

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ነገር ግን ሴትዮዋ ራስዋ ብርቱ ጒዳት የደረሰባት ከሆነች ቅጣቱ ‘በሕይወት ምትክ ሕይወት፥

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ተሥ​ዕ​ሎተ መል​ክእ የተ​ፈ​ጸ​መ​ለት ፅንስ ቢያ​ስ​ወ​ር​ዳት ግን ሕይ​ወት በሕ​ይ​ወት፥

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ጕዳት ግን ቢያገኛት ሕይወት በሕይወት፥

Ver Capítulo



ዘፀአት 21:23
4 Referencias Cruzadas  

ሰውም ባልንጀራው ላይ ጉዳት ቢያደርስ፥ እርሱ እንዳደረገ እንዲሁ ይደረግበት።


በስብራት ፋንታ ስብራት፥ በዐይን ፋንታ ዐይን፥ በጥርስ ፋንታ ጥርስ ይሁን፤ በሰው ላይ ጉዳት ያደረገ ሰው እንዲሁ ይደረግበት።


ሞት የተፈረደበትን ነፍሰ ገዳዩንም ለማዳን የነፍስ ዋጋ አትቀበሉ፤ እርሱ ፈጽሞ ይገደል።


ዓይንህም አትራራለት፥ ሕይወት በሕይወት፥ ዐይን በዓይን፥ ጥርስ በጥርስ፥ እጅ በእጅ፥ እግር በእግር፥ ይመለስ።”