La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘዳግም 5:30 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

አሁንም ሂድና፦ “ወደ ድንኳናችሁ ተመለሱ” ብለህ ንገራቸው።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

“ሄደህ ወደየድንኳናቸው እንዲመለሱ ንገራቸው።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አሁንም ሂድና ወደየድንኳናቸው እንዲመለሱ ንገራቸው።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሄደህ፦ ወደ ቤቶ​ቻ​ችሁ ተመ​ለሱ በላ​ቸው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ሄደህ፦ ወደ ድንኳናችሁ ተመለሱ በላቸው።

Ver Capítulo



ዘዳግም 5:30
2 Referencias Cruzadas  

እኔንም ለመፍራት ሁልጊዜም ትእዛዜን ሁሉ ለመጠበቅ፥ እንዲህ ያለ ልብ ምነው ሁልግዜ በኖራቸው! ለእነርሱ ለልጆቻቸውም ለዘለዓለም መልካም በሆነላቸው ነበር!


አንተ ግን እዚህ እኔ አጠገብ ቁም፤ እኔ በምሰጣቸው ምድር እነዚህን በመጠበቅ እንዲኖሩ፥ ሕግጋቴን፥ ትእዛዞቼንና ሥርዓቶቼን ሁሉ እነግርሃለሁ።’