Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ዘዳግም 5:30 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

30 አሁንም ሂድና ወደየድንኳናቸው እንዲመለሱ ንገራቸው።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

30 “ሄደህ ወደየድንኳናቸው እንዲመለሱ ንገራቸው።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

30 አሁንም ሂድና፦ “ወደ ድንኳናችሁ ተመለሱ” ብለህ ንገራቸው።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

30 ሄደህ፦ ወደ ቤቶ​ቻ​ችሁ ተመ​ለሱ በላ​ቸው።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

30 ሄደህ፦ ወደ ድንኳናችሁ ተመለሱ በላቸው።

Ver Capítulo Copiar




ዘዳግም 5:30
2 Referencias Cruzadas  

ሁልጊዜ በዚህ ዐይነት ቢያስቡማ እንዴት መልካም ነበር! ሁልጊዜ ቢያከብሩኝና ትእዛዞቼንም ሁሉ ቢፈጽሙ ሁሉ ነገር ለእነርሱና ለዘሮቻቸው ለዘለዓለም በመልካም ሁኔታ በተከናወነላቸው ነበር።


አንተ ግን እዚህ እኔ አጠገብ ቁም፤ እኔም ሕግጋቴን፥ ትእዛዞቼንና ሥርዓቶቼን ሁሉ እሰጥሃለሁ፤ እኔ በምሰጣቸው ምድር እነዚህን ሕግጋቴን፥ ትእዛዞች ሥርዓቶቼን በመጠበቅ እንዲኖሩ ለሕዝቡ አስተምራቸው።’


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos