ዘዳግም 5:30 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)30 ሄደህ፦ ወደ ቤቶቻችሁ ተመለሱ በላቸው። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም30 “ሄደህ ወደየድንኳናቸው እንዲመለሱ ንገራቸው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)30 አሁንም ሂድና፦ “ወደ ድንኳናችሁ ተመለሱ” ብለህ ንገራቸው። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም30 አሁንም ሂድና ወደየድንኳናቸው እንዲመለሱ ንገራቸው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)30 ሄደህ፦ ወደ ድንኳናችሁ ተመለሱ በላቸው። Ver Capítulo |