La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




1 ነገሥት 17:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከዚህ በኋላ የጌታ ቃል ወደ ኤልያስ መጣ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ከዚያም እንዲህ የሚል የእግዚአብሔር ቃል ለኤልያስ መጣለት፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከዚህ በኋላ የእግዚአብሔር ቃል ወደ ኤልያስ መጣ፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ቃል ወደ ኤል​ያስ እን​ዲህ ሲል መጣ፦

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

የእግዚአብሔርም ቃል እንዲህ ሲል ለእርሱ መጣለት

Ver Capítulo



1 ነገሥት 17:2
9 Referencias Cruzadas  

ነገር ግን የጌታ ቃል ወደ እግዚአብሔር ሰው ወደ ሸማዕያ መጣ፥


በገለዓድ የምትገኘው የቱቢ ተወላጅ የሆነውና ኤልያስ ተብሎ የሚጠራው ነቢይ፤ ንጉሥ አክዓብን “በእኔ ቃል ካልሆነ በቀር በሚቀጥሉት ዓመቶች በምድር ላይ ጠል ወይም ዝናብ እንደማይኖር እኔ በማገለግለው በእስራኤል አምላክ፥ በሕያው ጌታ ስም እነግርሃለሁ” አለው።


“ከዚህ ተነሥተህ ወደ ምሥራቅ ሂድ፤ እዚያም ከዮርዳኖስ በስተ ምሥራቅ በሚገኘው ከሪት ተብሎ በሚጠራው ሸለቆ ተሸሸግ።


ከዚህ በኋላ ጌታ ኤልያስን እንዲህ አለው፤


በዚያም ሌሊት የጌታ ቃል ወደ ናታን መጣ እንዲህም አለው፦


ከጌታ ዘንድ ወደ ኤርምያስ የመጣው ቃል ይህ ነው።


ከጌታ ወደ ኤርምያስ የመጣው ቃል ይህ ነው፦


ከጌታ ዘንድ ወደ ኤርምያስ የመጣው ቃል ይህ ነው።