በቤቱኤል፥ በሔርማ፥ በጺቅላግ፥
ቤቱኤል፣ ሖርማ፣ ጺቅላግ፣
በቱኤል፥ ሖርማ፥ ጺቅላግ፥
በቤቱኤል፥ በሔርማ፥ በሤቄላቅ፤
በጺቅላግም ከቂስ ልጅ ከሳኦል በተሸሸገ ጊዜ ወደ ዳዊት የመጡ እነዚህ ናቸው፤ በጦርነትም ካገዙት ኃያላን መካከል ነበሩ።
በቢልሃ፥ በዔጼም፥ በቶላድ፥
በቤት-ማርካቦት፥ በሐጸር-ሱሲም፥ በቤት-ቢሪ፥ በሸዓራይም ነበር። እስከ ዳዊትም መንግሥት ድረስ ከተሞቻቸው እነዚህ ነበሩ።
በጺቅላግ፥ በምኮናና በመንደሮችዋ፥
ጺቅላግ፥ ማድማና፥ ሳንሳና፥
ስለዚህ በዚያ ዕለት አኪሽ ጺቅላግን ከተማ ሰጠው፤ ጺቅላግም ከዚያ ጊዜ ጀምሮ የይሁዳ ነገሥታት ይዞታ ሆነች።
በሦስተኛው ቀን ዳዊትና ሰዎቹ ጺቅላግ ደረሱ፤ በዚህ ጊዜ አማሌቃውያን ደቡቡን አገርና ጺቅላግን ወረው ነበር፤ ጺቅላግንም ወግተው አቃጥለው ነበር።