1 ዜና መዋዕል 23:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) የይስዓር ልጆች አለቃው ሰሎሚት ነበረ። አዲሱ መደበኛ ትርጒም የይስዓር ወንዶች ልጆች፤ የመጀመሪያው ሰሎሚት ነበረ። አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም የቀዓት ሁለተኛ ልጅ ይጽሐር የጐሣው አለቃ የነበረ ሸሎሚት ተብሎ የሚጠራ አንድ ወንድ ልጅ ነበረው፤ የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) የይስዓር ልጆች አለቃው ሰሎሚት ነበረ። መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) የይስዓር ልጆች አለቃው ሰሎሚት ነበረ። |
ይህ ሰሎሚትና ወንድሞቹ ንጉሡ ዳዊትና የአባቶች ቤቶች አለቆች፥ ሻለቆችና የመቶ አለቆች የሠራዊቱም አዛዦች፥ በቀደሱት በንዋየ ቅድሳቱ ቤተ መዛግብት ሁሉ ላይ ተሾመው ነበር።