La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዕዝራ 10:20 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከኢ​ሚር ልጆ​ችም አና​ኒና ዝብ​ድያ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ከኢሜር ዘሮች፤ አናኒና ዝባድያ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከኢሜርም ልጆች፥ ሐናኒና ዝባድያ፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከኢሜር ጐሣ፦ ሐናኒና ዘባድያ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ከኢሜር ልጆችም፤ አናኒና ዝባድያ።

Ver Capítulo



ዕዝራ 10:20
8 Referencias Cruzadas  

ዐሥራ አም​ስ​ተ​ኛው ለቤ​ል​ጋዕ፥ ዐሥራ ስድ​ስ​ተ​ኛው ለኤ​ሜር፥


ሚስ​ቶ​ቻ​ቸ​ውን ይፈቱ ዘንድ እጃ​ቸ​ውን ሰጡ፤ ስለ በደ​ላ​ቸ​ውም ከመ​ን​ጋው አንድ አውራ በግ ለበ​ደል መሥ​ዋ​ዕት አቀ​ረቡ።


ከኤ​ራም ልጆ​ችም መሳ​ሔል፥ ኤልያ፥ ሴሚያ፥ ያሔል፥ ዖዝያ።


ካህ​ናቱ ከኢ​ያሱ ወገን የዮ​ዳኤ ልጆች ዘጠኝ መቶ ሰባ ሦስት።


የኢ​ሜር ልጆች ሺህ አምሳ ሁለት።


የኤ​ረም ልጆች ሺህ ዐሥራ ሰባት።


የኢ​ዮ​ሴ​ዴ​ቅም ልጅ ኢያሱ፥ ወን​ድ​ሞ​ቹም ካህ​ናቱ፥ የሰ​ላ​ት​ያ​ልም ልጅ ዘሩ​ባ​ቤል፥ ወን​ድ​ሞ​ቹም ተነ​ሥ​ተው በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሰው በሙሴ ሕግ እንደ ተጻፈ የሚ​ቃ​ጠ​ለ​ውን መሥ​ዋ​ዕት ያቀ​ር​ቡ​በት ዘንድ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን አም​ላክ መሠ​ዊያ ሠሩ።


የኤ​ሜር ልጆች ሺህ አምሳ ሁለት።