La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኢያሱ 15:48 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በኰረብታማዋም አገር የሚገኙ ከተሞች ደግሞ እነዚህ ናቸው፤ ሳምር፣ የቲር፣ ሶኮ

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በተራራማው አገር ሳምር፥ የቲር፥ ሶኮ፥

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በኮረብታማውም አገር ሻሚር፥ ያቲር፥ ሶኮህ፥

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የሳ​ምር ተራ​ራ​ዎች ፥ ኢዩ​ቴር፥ ሦካ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በተራራማው አገር ሳምር፥ የቲር፥

Ver Capítulo



ኢያሱ 15:48
6 Referencias Cruzadas  

አይሁዳዊት ሚስቱም የጌዶርን አባት ዮሬድን፣ የሦኮን አባት ሔቤርን፣ የዛኖዋን አባት ይቁቲኤልን ወለደች። እነዚህም ሜሬድ ያገባት የፈርዖን ልጅ የቢትያ ልጆች ናቸው።


ያርሙት፣ ዓዶላም፣ ሦኮን፣ ዓዜቃ፣


አሽዶድ በዙሪያዋ ካሉ ሰፈሮችና መንደሮች ጋራ፣ ጋዛ እስከ ግብጽ ደረቅ ወንዝና እስከ ታላቁ ባሕር ጠረፍ በመለስ ካሉት ሰፈሮቿና መንደሮቿ ጋራ።


ደና፣ ዳቤር የምትባለው ቂርያትስና


ደግሞም የቲርን፣ ኤሽትሞዓን፣


ይህንም፣ በቤቴል፣ በደቡብ ራሞትና በየቲር ለነበሩ፣