La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 129:3 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ጀርባዬን በጅራፍ ተልትለው፥ የታረሰ ማሳ አስመስለውታል።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ዐራሾች ጀርባዬን ዐረሱት፤ ትልማቸውንም አስረዘሙት።”

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

አራሾች በጀርባዬ ላይ አረሱ፥ ትልማቸውን አስረዘሙ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አቤቱ፥ ኀጢ​አ​ት​ንስ ብት​ጠ​ባ​በቅ፥ አቤቱ፥ ማን ይቆ​ማል?

Ver Capítulo



መዝሙር 129:3
4 Referencias Cruzadas  

ጐሽን ጠምደህ ሞፈር እየጐተተ እንዲያርስ ልታደርገው ትችላለህን?


መሬት እንደሚታረስና ጓሉ እንደሚፈራርስ የእነርሱም አጥንቶች በመቃብር አፍ ላይ ይበታተናሉ።


ለሚገርፉኝ ጀርባዬን፥ ጢሜንም ለሚነጩ ጒንጬን ሰጠኋቸው፤ ከሚሰድቡኝና ከሚተፉብኝ ፊቴን አላዞርኩም።


የመከራውንም ጽዋ ‘አጐንብሺና በጀርባሽ እንራመድብሽ’ ለሚሉና አንቺን ለሚያሠቃዩ ሰዎች በእጃቸው እሰጣለሁ፤ አንቺም እነርሱ ይራመዱብሽ ዘንድ ጀርባሽን እንደ መሬትና እንደ መንገድ አድርገሻል።”