ጺቅላግ፥ ቤትማርካቦት፥ ሐጻርሱሳ፥
ጺቅላግ፣ ቤትማርካቦት፣ ሐጸርሱሳ፣
ጺቅላግ፥ ቤትማርካቦት፥ ሐጸርሱሳ፥
ሴቄላቅ፥ ቤተማኮሬብ፥ ሰርሱሲን፤
በቱል፥ ሔርማ፥ ጺቅላግ፥ ቤትማርካቦት፥
ቤትማርካቦት፥ ሖጻር ሱሲም፥ ቤትቢሪና ሻዕራይም፤
ጺቅላግ፥ ማድማና፥ ሳንሳና፥
ኤልቶላድ፥ በቱል፥ ሖርማ፥
ቤትለባኦትና ሻሩሔን የተባሉትን ዐሥራ ሦስት ከተሞችና በዙሪያቸው ያሉትን ትንንሽ ከተሞችንም ይጨምር ነበር።
ስለዚህም አኪሽ የጺቅላግን ከተማ ለዳዊት ሰጠው፤ በዚህም ምክንያት ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ጺቅላግ የይሁዳ ነገሥታት ይዞታ እንደ ሆነች ቀረች።
ዳዊትና ተከታዮቹ በሦስተኛው ቀን ወደ ጺቅላግ ሲደርሱ ዐማሌቃውያን ኔጌብንና ጺቅላግን ወረው ነበር፤ በጺቅላግም ላይ አደጋ ጥለው አቃጠሉአት።