La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ምሳሌ 22:25 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

መንገዱን ተምረህ፥ ለነፍስህም ወጥመድ እንዳታገኝህ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

አለዚያ መንገዱን ትማራለህ፤ ራስህም ትጠመድበታለህ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

የእርሱን ጠባይ ከተማርክ አትላቀቅም።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

መንገዱን እንዳትማር፥ ለነፍስህም ወጥመድ እንዳያገኝህ።

Ver Capítulo



ምሳሌ 22:25
5 Referencias Cruzadas  

ከአሕዛብም ጋር ተደባለቁ፥ ሥራቸውንም ተማሩ።


ከጠቢባን ጋር የሚሄድ ጠቢብ ይሆናል፥ የሰነፎች ባልንጀራ ግን ክፉ መከራን ይቀበላል።


በክፉዎች መንገድ አትግባ፥ በመጥፎ ሰዎችም ጎዳና አትሂድ።


አትሳቱ፤ “መጥፎ ጓደኝነት መልካሙን ጠባይ ያበላሻል።”


የተቀረጸውንም የአምላኮቻቸውን ምስል በእሳት ታቃጥላለህ፤ በእነርሱ ላይ የተለበጠውን ብር ወይም ወርቅ አትመኝ፥ በጌታ አምላካችሁም ዘንድ ርኩስ ነውና እንዳትጠመድበት ከእርሱ ምንም አትውሰድ።