ጌታም ሙሴን በሲና ምድረ በዳ እንዲህ ብሎ ተናገረው፦
እግዚአብሔር ሙሴን በሲና ምድረ በዳ፣
እግዚአብሔር ሙሴን በሲና ተራራ ላይ እንዲህ አለው፦
እግዚአብሔርም ሙሴን በሲና ምድረ በዳ እንዲህ ብሎ ተናገረው፦
እግዚአብሔርም ሙሴን በሲና ምድረ በዳ እንዲህ ብሎ ተናገረው፦
የሌዊ ልጆች፤ ጌድሶን፥ ቀዓት፥ ሜራሪ ነበሩ።
የእስራኤል ልጆች ከግብጽ ምድር በወጡ በሦስተኛው ወር በዚያ ቀን ወደ ሲና ምድረ በዳ መጡ።
“ሌዋውያን ግን በየአባቶቻቸው ነገድ ከእነርሱ ጋር አልተቈጠሩም።