La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘፍጥረት 23:1 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የሣራም ዕድሜ መቶ ኻያ ሰባት ዓመት ሆነ፥ እነዚህ ሣራ የኖረችባቸው ዓመታት ነበሩ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ሣራ አንድ መቶ ሃያ ሰባት ዓመት ኖረች፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ሣራ መቶ ኻያ ሰባት ዓመት ከኖረች በኋላ፥

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የሣ​ራም ዕድሜ መቶ ሃያ ሰባት ዓመት ሆነ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

የሣራም ዕድሜ መቶ ሀያ ሰባት ዓመት ሆነ።

Ver Capítulo



ዘፍጥረት 23:1
4 Referencias Cruzadas  

አብርሃምም በግምባሩ ወደቀ፥ ሳቀም፥ በልቡም አለ፦ “የመቶ ዓመት ሰው በውኑ ልጅ ይወልዳልን? ዘጠና ዓመት የሆናትም ሣራ ትወልዳለችን?”


እንዲሁም፥ ረኡማ የተባለችው የናኮር ቊባት ደግሞ ጤባሕን፥ ገሐምን፥ ተሐሽንና፥ ማዕካን ወለደችለት።


በከነዓንም ምድር ባለችው ቂርያት-አርባዕ ተብላ በምትጠራው በኬብሮን ከተማ ሞተች፤ አብርሃምም ለሣራ ሊያዝንላትና ሊያለቅስላት ተነሣ።


ይስሐቅም ወደ እናቱ ወደ ሣራ ድንኳን አገባት፥ ርብቃንም ወሰዳት፥ ሚስትም ሆነችው፥ ወደዳትም፥ ይስሐቅም ከእናቱ ሞት ተጽናና።