Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ዘፍጥረት 23:1 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

1 ሣራ መቶ ኻያ ሰባት ዓመት ከኖረች በኋላ፥

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

1 ሣራ አንድ መቶ ሃያ ሰባት ዓመት ኖረች፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

1 የሣራም ዕድሜ መቶ ኻያ ሰባት ዓመት ሆነ፥ እነዚህ ሣራ የኖረችባቸው ዓመታት ነበሩ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

1 የሣ​ራም ዕድሜ መቶ ሃያ ሰባት ዓመት ሆነ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

1 የሣራም ዕድሜ መቶ ሀያ ሰባት ዓመት ሆነ።

Ver Capítulo Copiar




ዘፍጥረት 23:1
4 Referencias Cruzadas  

አብርሃም ግንባሩ መሬት እስኪነካ ድረስ ዝቅ ብሎ ሰገደ፤ ነገር ግን “ዕድሜው መቶ ዓመት የሆነው ሰው ልጅ መውለድ ይችላልን? ሣራስ በዘጠና ዓመትዋ ልጅ ልትወልድ ትችላለችን?” ብሎ በማሰብ ሳቀ፤


ረኡማ የተባለችው የናኮር ቊባት ደግሞ ጤባሕን፥ ገሐምን፥ ተሐሽንና፥ ማዕካን ወለደችለት።


በከነዓን ምድር ባለችው “ቂርያት አርባዕ” ተብላ በምትጠራው በኬብሮን ከተማ ሞተች፤ አብርሃም በሣራ ሞት ምክንያት እጅግ አዘነ፤ አለቀሰም።


ከዚህ በኋላ ይስሐቅ እናቱ ሣራ ትኖርበት ወደነበረው ድንኳን ርብቃን ይዞአት ገባ፤ ሚስትም ሆነችው፤ ይስሐቅ ርብቃን ወደዳት፤ በእናቱ ሞት ምክንያት ከደረሰበትም ሐዘን በዚህ ሁኔታ ተጽናና።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos