ዘፍጥረት 23:1 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም1 ሣራ አንድ መቶ ሃያ ሰባት ዓመት ኖረች፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)1 የሣራም ዕድሜ መቶ ኻያ ሰባት ዓመት ሆነ፥ እነዚህ ሣራ የኖረችባቸው ዓመታት ነበሩ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም1 ሣራ መቶ ኻያ ሰባት ዓመት ከኖረች በኋላ፥ Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)1 የሣራም ዕድሜ መቶ ሃያ ሰባት ዓመት ሆነ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)1 የሣራም ዕድሜ መቶ ሀያ ሰባት ዓመት ሆነ። Ver Capítulo |