La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘዳግም 3:23 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

“በዚያን ጊዜ ለጌታ እኔ እንዲህ ብዬ ለመንሁ፦

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በዚያ ጊዜ እግዚአብሔርን እንዲህ ብዬ ለመንሁት፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

“በዚያን ጊዜ እንዲህ ስል አጥብቄ ጸለይኩ፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

“በዚ​ያም ዘመን እኔ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን እን​ዲህ ብዬ ለመ​ን​ሁት፦

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በዚያም ዘመን እኔ ወደ እግዚአብሔር እንዲህ ብዬ ለመንሁ፦

Ver Capítulo



ዘዳግም 3:23
4 Referencias Cruzadas  

ጌታም ሙሴን እንዲህ አለው፦ “ወደዚህ ወደ ዓባሪም ተራራ ውጣ፥ ለእስራኤልም ልጆች የሰጠኋትን ምድር እይ፤


ጌታ አምላካችሁ እርሱ ስለ እናንተ ይዋጋልና አትፍሯቸው።”


‘ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ ታላቅነትህን የጸናችውንም እጅህን ለእኔ ለአገልጋይህ ማሳየት ጀምረሃል፥ በሰማይም ሆነ በምድርም እነዚህ ሥራዎችና ኃያል ተግባራት እንደ አንተ ማድረግ የሚችል አምላክ ማን ነው?