Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ዘዳግም 3:23 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

23 በዚያ ጊዜ እግዚአብሔርን እንዲህ ብዬ ለመንሁት፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

23 “በዚያን ጊዜ ለጌታ እኔ እንዲህ ብዬ ለመንሁ፦

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

23 “በዚያን ጊዜ እንዲህ ስል አጥብቄ ጸለይኩ፤

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

23 “በዚ​ያም ዘመን እኔ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን እን​ዲህ ብዬ ለመ​ን​ሁት፦

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

23 በዚያም ዘመን እኔ ወደ እግዚአብሔር እንዲህ ብዬ ለመንሁ፦

Ver Capítulo Copiar




ዘዳግም 3:23
4 Referencias Cruzadas  

ከዚያም እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ አለው፤ “በዓባሪም ሸንተረር ላይ ወዳለው ወደዚህ ተራራ ውጣና ለእስራኤላውያን የሰጠኋቸውን ምድር እይ።


አምላካችሁ እግዚአብሔር ራሱ ይዋጋላችኋልና አትፍሯቸው።”


“ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፤ ታላቅነትህንና ብርቱ ክንድህን ለእኔ ለባሪያህ እነሆ ማሳየት ጀምረሃል፤ ለመሆኑ በሰማይም ሆነ በምድር፣ አንተ የምታደርጋቸውን ሥራዎችና ታላላቅ ድርጊቶች መፈጸም የሚችል አምላክ ማነው?


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos