ዓዛርያስም ኬሌስን ወለደ፤ ኬሌስም ኤል-ዓሣን ወለደ፤
ዓዛርያስ ኬሌስን ወለደ፤ ኬሌስ ኤልዓሣን ወለደ፤
ሔሌጽ፥ ኤልዓሳ፥
አዛርያስም ኬሌስን ወለደ፤ ኬሌስም ኤልዓሳን ወለደ፤
ዓዛርያስም ኬሌስን ወለደ፤ ኬሌስም ኤልዓሣን ወለደ፤
ዖቤድም ኢዩን ወለደ፤ ኢዩም ዓዛርያስን ወለደ፤
ኤል-ዓሣም ሲስማይን ወለደ፤ ሲስማይም ሰሎምን ወለደ፤
ኤርምያስ የይሁዳ ንጉሥ ሴዴቅያስ ወደ ባቢሎን ንጉሥ ወደ ናቡከደነፆር ወደ ባቢሎን በላካቸው በሳፋን ልጅ በኤልዓሣና በኬልቅያስ ልጅ በገማርያ እጅ ደብዳቤውን ላከው፤ እንዲህም የሚል ነበር፦