ዘፀአት 25:16 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 በታቦቱም ውስጥ እኔ የምሰጥህን ምስክር ታስቀምጣለህ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም16 የምሰጥህንም ምስክር በታቦቱ ውስጥ አኑር። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 እኔ የምሰጥህን ምስክር በታቦቱ ውስጥ አኑር። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 ከዚህም በኋላ እኔ የምሰጥህን፥ ትእዛዞቹ የተጻፉባቸውን ሁለት ጽላቶች በታቦቱ ውስጥ አኑር። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 በታቦቱም ውስጥ እኔ የምሰጥህን ምስክር ታስቀምጣለህ። Ver Capítulo |