ዘፀአት 25:16 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 ከዚህም በኋላ እኔ የምሰጥህን፥ ትእዛዞቹ የተጻፉባቸውን ሁለት ጽላቶች በታቦቱ ውስጥ አኑር። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም16 የምሰጥህንም ምስክር በታቦቱ ውስጥ አኑር። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 እኔ የምሰጥህን ምስክር በታቦቱ ውስጥ አኑር። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 በታቦቱም ውስጥ እኔ የምሰጥህን ምስክር ታስቀምጣለህ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 በታቦቱም ውስጥ እኔ የምሰጥህን ምስክር ታስቀምጣለህ። Ver Capítulo |