ዘኍል 33:25 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም25 ከሐራዳ ተነሥተው በማቅሄሎት ሰፈሩ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)25 ከሐራዳም ተጉዘው በመቅሄሎት ሰፈሩ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም25 ከሐራዳ ተነሥተው በመጓዝ በማቅሔሎት ሰፈሩ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)25 ከካሬደትም ተጕዘው በመቄሎት ሰፈሩ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)25 ከሐራዳም ተጕዘው በመቅሄሎት ሰፈሩ። Ver Capítulo |