ኤርምያስ 13:15 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም15 እግዚአብሔር ተናግሯልና፣ ስሙ፤ ልብ በሉ፤ ትዕቢተኛም አትሁኑ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 ስሙ፥ አድምጡም፤ ጌታ ተናግሮአልና አትታበዩ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም15 እግዚአብሔር ተናግሮአልና፤ ትዕቢታችሁን አስወግዳችሁ ስሙት፤ በጥንቃቄም አድምጡት። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 ስሙ፤ አድምጡ፤ እግዚአብሔር ተናግሮአልና አትታበዩ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)15 ስሙ፥ አድምጡ፥ እግዚአብሔር ተናግሮአልና አትታበዩ። Ver Capítulo |