ኢዮብ 21:3 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 አንድ ጊዜ ለመናገር ዕድል ስጡኝ፤ ከዚያ በኋላ እንደ ፈለጋችሁ መሳለቅ ትችላላችሁ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም3 አኔ ስናገር ታገሡኝ፤ ከተናገርሁ በኋላ፣ መሣለቅ ትችላላችሁ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 እናገር ዘንድ ተውኝ፥ ከተናገርሁም በኋላ ተሳለቁ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 እናገር ዘንድ ዝም በሉ፤ ከተናገርሁ በኋላ ትስቁብኛላችሁና፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)3 እናገር ዘንድ ተውኝ፥ ከተናገርሁም በኋላ ተሳለቁ። Ver Capítulo |