La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ጥበብ 16:3 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እነ​ዚያ ግን መብ​ልን በተ​መኙ ጊዜ በእ​ነ​ርሱ ስለ ተላ​ከ​ባ​ቸው ፍጥ​ረት ከፍ​ላ​ጎ​ታ​ቸው ተመ​ለሱ፥ የዘ​ወ​ት​ሩ​ንም ልማድ ናቁ። እነ​ዚህ ግን ምግ​ብን በማ​ጣት ጥቂት ወራት ከተ​ቸ​ገሩ በኋላ ጣዕሙ ልዩ ለሆነ ምግብ ተዘ​ጋጁ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ግብጻውያኑ ግን በእነርሱ ላይ የተላኩት ፍጥረታት ስለ አስጠሉዋቸው፥ እጅግ ቢራቡም የምግብ ፍላጐታቸውን ጨርሰው አጡ፤ ያንተ ሕዝቦች ግን ጥቂት ከተቸገሩ በኋላ ለየት ያለ ጣፋጭ ምግብ አገኙ።

Ver Capítulo



መጽሐፈ ጥበብ 16:3
0 Referencias Cruzadas