La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ሲራክ 45:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሌሎች ግን ተቃ​ወ​ሙት፤ የዳ​ታ​ንና የአ​ቤ​ሮን የሆኑ ሰዎች፥ የእ​ነ​ቆ​ሬም ሠራ​ዊት በመ​ና​ደ​ድና በመ​ቈ​ጣት በም​ድረ በዳ ቀኑ​በት።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሌሎች ግን በእርሱ ላይ አሴሩ፥ በበረሃማ ሳሉ ተመቀኙት፥ ዳታን አቢሮንና ተከታዮቻቸው፥ ኮፊና ወገኖቹም ጭምር በቁጣ ተነስተውበታል።

Ver Capítulo



መጽሐፈ ሲራክ 45:18
0 Referencias Cruzadas