La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ሲራክ 42:8 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሰነ​ፍን ሰው፥ አእ​ምሮ የሌ​ለ​ው​ንም ሰው፥ በእ​ር​ጅ​ና​ውም ወደ ዝሙት የሚ​ሄድ ሽማ​ግ​ሌን ስለ መም​ከር አት​ፈር፤ ስለ​ዚህ በሰው ሁሉ ዘንድ በእ​ው​ነት ብል​ህና ዐዋቂ ትሆ​ና​ለህ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

አላዋቂውንና ሞኙን ሰው፥ ከወጣቶች ጋር የሚዳራውን ያረጀ ሽማግሌ፥ ለማረም አትፈር፤ በውል የተማርክ መሆንህን ያኔ ታሳያለህ፤ ሰውም ሁሉ ይህንኑ ያረጋግጥልሃል።

Ver Capítulo



መጽሐፈ ሲራክ 42:8
0 Referencias Cruzadas