ጥበብን ከወደድሃት ትእዛዞቹን ጠብቅ፤ እግዚአብሔርም እርስዋን ይሰጥሃል።
በጥበብ መዝገቦች መካከል የዕውቀት ምሳሌዎች አሉ፤ ነገር ግን መንፈሳዊነት ለኃጢአተኛ የተናቀና የተጠላ ነው።