La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 98:7 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በደ​መና ዐም​ድም ተና​ገ​ራ​ቸው፤ ምስ​ክ​ሩ​ንና የሰ​ጣ​ቸ​ውን ትእ​ዛዝ ጠበቁ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ባሕርና በውስጧ ያለው ሁሉ፣ ዓለምና የሚኖሩባትም ሁሉ ያስገምግሙ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ባሕርና ሞላዋ፥ ዓለምም በእርሷም የሚኖሩ ይናወጡ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ባሕርና በውስጥዋ ያላችሁ ፍጥረቶች ሁሉ ድምፃችሁን አሰሙ፤ ዓለምና በእርስዋ የምትኖሩ ሁሉ ዘምሩ!

Ver Capítulo



መዝሙር 98:7
4 Referencias Cruzadas  

አቤቱ፥ አም​ላኬ፥ ወደ አንተ ነፍ​ሴን አነ​ሣ​ለሁ።


ብር​ሃን ለጻ​ድ​ቃን፥ ደስ​ታም ለልበ ቅኖች ወጣ።


እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሕዝ​ቡን ይቅር ብሎ​አ​ልና፥ ከሕ​ዝ​ቡም ችግ​ረ​ኞ​ቹን አጽ​ን​ቶ​አ​ልና። ሰማ​ያት ሆይ፥ ደስ ይበ​ላ​ችሁ፤ ምድ​ርም ደስ ይበ​ላት፤ ተራ​ሮ​ችም እልል ይበሉ።


ምድ​ርም ቡቃ​ያ​ውን እን​ደ​ም​ታ​ወጣ፥ ገነ​ትም ዘሩን እን​ደ​ሚ​ያ​በ​ቅል፥ እን​ዲሁ ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጽድ​ቅ​ንና ደስ​ታን በአ​ሕ​ዛብ ሁሉ ፊት ያበ​ቅ​ላል።