La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 64:1 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አቤቱ፥ በጽ​ዮን ለአ​ንተ ምስ​ጋና ይገ​ባል፥ ለአ​ን​ተም በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ጸሎት ይቀ​ር​ባል።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

አምላክ ሆይ፤ የብሶት ቃሌን ስማ፤ ሕይወቴንም ከሚያስፈራ የጠላት ዛቻ ከልላት።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ለመዘምራን አለቃ፥ የዳዊት መዝሙር።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አምላክ ሆይ! በችግሬ ምክንያት ወደ አንተ ስጸልይ ስማ፤ ከጠላት ማስፈራራትም ጠብቀኝ።

Ver Capítulo



መዝሙር 64:1
13 Referencias Cruzadas  

አቤቱ፥ ወደ አንተ ጮኽሁ፤ ስማኝ፤ ወደ አንተ ስጮ​ኽም የል​መ​ና​ዬን ቃል አድ​ምጥ።


በቃሌ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጮኽሁ፤ በቃሌ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለመ​ንሁ።


እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ረዳ​ቴና መታ​መ​ኛዬ ነው፤ ልቤ በእ​ርሱ ታመነ፥ እር​ሱም ይረ​ዳ​ኛል፤ ሥጋ​ዬም ለመ​ለመ፥ ፈቅ​ጄም አም​ነ​ዋ​ለሁ።


ነፍ​ሴን የሚሹ ሁሉ ይፈሩ ይጐ​ሳ​ቈ​ሉም፤ ክፋ​ትን በእኔ ላይ የሚ​መ​ክሩ ይፈሩ፥ ወደ ኋላ​ቸ​ውም ይመ​ለሱ።


እር​ሱም እን​ዲህ አለኝ፦ ‘ጳው​ሎስ ሆይ፥ አት​ፍራ፤ በቄ​ሣር ፊት ልት​ቆም ይገ​ባ​ሃል፤ ከአ​ን​ተም ጋር የሚ​ሄ​ዱ​ትን ሁሉ እነሆ፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለአ​ንተ ሰጥ​ቶ​ሃል።’