La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 131:3 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

“ወደ ቤቴ ድን​ኳን አል​ገ​ባም፥ ወደ መኝ​ታ​ዬም አልጋ አል​ወ​ጣም፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እስራኤል ሆይ፤ ከአሁን ጀምሮ ለዘላለም፣ በእግዚአብሔር ተስፋ አድርግ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከዛሬ ጀምሮ እስከ ዘለዓለም እስራኤል በጌታ ይታመን።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እስራኤል ሆይ! ከአሁን ጀምሮ እስከ ዘለዓለም እግዚአብሔርን ተስፋ አድርግ!

Ver Capítulo



መዝሙር 131:3
7 Referencias Cruzadas  

ስለ ወን​ድ​ሞቼና ስለ ባል​ን​ጀ​ሮቼ ስለ አን​ቺም፥ ሰላ​ምን ይና​ገ​ራሉ።


እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ታላቅ ነው፥ ኀይ​ሉም ታላቅ ነው፥ ለጥ​በ​ቡም ቍጥር የለ​ውም።


ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የዘ​ለ​ዓ​ለም አንባ ነውና ለዘ​ለ​ዓ​ለም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ታመኑ።