La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 115:5 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በሕ​ዝቡ ሁሉ ፊት ስእ​ለ​ቴን ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እሰ​ጣ​ለሁ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

አፍ አላቸው፤ አይናገሩም፤ ዐይን አላቸው፤ አያዩም፣

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

አፍ አላቸው አይናገሩምም፥ ዐይን አላቸው አያዩምም፥

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አፍ አላቸው፤ አይናገሩም፤ ዐይን አላቸው፤ አያዩም፤

Ver Capítulo



መዝሙር 115:5
2 Referencias Cruzadas  

እንደ ተቀ​ረጸ ብር ናቸው፤ እነ​ር​ሱም አይ​ና​ገ​ሩም፤ መራ​መ​ድም አይ​ቻ​ላ​ቸ​ው​ምና ይሸ​ከ​ሙ​አ​ቸ​ዋል። ክፉ መሥ​ራ​ትም አይ​ቻ​ላ​ቸ​ው​ምና፥ ደግ​ሞም መል​ካም ይሠሩ ዘንድ አይ​ች​ሉ​ምና አት​ፍ​ሩ​አ​ቸው።”


ሰው ሁሉ ዕው​ቀ​ትን አጥ​ቶ​አል፥ አን​ጥ​ረ​ኛም ሁሉ ከቀ​ረ​ጸው ምስል የተ​ነሣ አፍ​ሮ​አል፤ ሐሰ​ተ​ኞች ጣዖ​ታ​ትን ሠር​ተ​ዋ​ልና፥ እስ​ት​ን​ፋ​ስም የላ​ቸ​ው​ምና።