La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ምሳሌ 22:28 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አባቶችህ የሠሩትን የቀድሞውን ድንበር አታፍርስ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የቀድሞ አባቶችህ ያስቀመጡትን፣ የጥንቱን የወሰን ምልክት አታፋልስ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

አባቶችህ የሠሩትን የቀድሞውን የድንበር ምልክት አታፋልስ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

የቀድሞ አባቶችህ ያኖሩትን የወሰን ምልክት አትለውጥ።

Ver Capítulo



ምሳሌ 22:28
5 Referencias Cruzadas  

ኃጥ​ኣን የድ​ን​በ​ሩን ምል​ክት አለፉ፤ እረ​ኛ​ው​ንም ከመ​ን​ጋ​ዎቹ ጋር ይነ​ጥ​ቃሉ።


አባቶችህ ያኖሩትን የድንበር ምልክት አታፍልስ፤ ወደ ድሃ አደጎች እርሻም አትግባ፤


ኃጥኣንን ወደ ጻድቃን ቦታ አትውሰድ፤ በሆድህ ጥጋብም አትሳሳት፥


“አም​ላ​ክህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ትወ​ር​ሳት ዘንድ በሚ​ሰ​ጥህ ምድር፤ በም​ት​ካ​ፈ​ላት ርስ​ትህ አባ​ቶ​ችህ የተ​ከ​ሉ​ትን የባ​ል​ን​ጀ​ራ​ህን የድ​ን​በር ምል​ክት አት​ን​ቀል።


“የባ​ል​ን​ጀ​ራ​ውን የድ​ን​በር ምል​ክት የሚ​ገፋ ርጉም ይሁን፤ ሕዝ​ቡም ሁሉ አሜን ይላሉ።