La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ምሳሌ 18:9 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በሥራው ራሱን የማያድን፥ ራሱን ለሚያጠፋ ወንድም ነው።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ለሥራው ደንታ የሌለው ሰው፣ የአጥፊ ወንድም ነው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በሥራው ታካች የሚሆን የሀብት አጥፊ ወንድም ነው።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ሰነፍ ሰው ከአጥፊ ሰው ተለይቶ አይታይም፤

Ver Capítulo



ምሳሌ 18:9
12 Referencias Cruzadas  

ለሌ​ሊት ዎፍ ወን​ድም፥ ለሰ​ጎ​ንም ባል​ን​ጀራ ሆንሁ።


የሐኬተኛ እጅ ችግረኛ ያደርጋል፤ የትጉህ እጅ ግን ባለጠጋ ያደርጋል።


ፍርሀት ሰነፎችን ይጥላል፥ የተቸገሩ ሰዎች ሰውነትም ይራባል።


ችግረኛን ሰው ሽብር ይይዘዋል፥ የማይሠራ ሰውም ይራባል።


ጌታውም መልሶ እንዲህ አለው ‘አንተ ክፉና ሃኬተኛ ባሪያ፥ ካልዘራሁባት እንዳጭድ ካልበተንሁባትም እንድሰበስብ ታውቃለህን?


ለሥራ ከመ​ት​ጋት አት​ስ​ነፉ፤ በመ​ን​ፈስ ሕያ​ዋን ሁኑ፤ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ተገዙ፤


ዳተ​ኞች እን​ዳ​ት​ሆኑ በሃ​ይ​ማ​ኖ​ትና በት​ዕ​ግ​ሥት ተስ​ፋ​ቸ​ውን የወ​ረ​ሱ​ትን ሰዎች ምሰ​ሉ​አ​ቸው።