Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




ምሳሌ 18:9 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

9 ለሥራው ደንታ የሌለው ሰው፣ የአጥፊ ወንድም ነው።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

9 በሥራው ታካች የሚሆን የሀብት አጥፊ ወንድም ነው።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

9 ሰነፍ ሰው ከአጥፊ ሰው ተለይቶ አይታይም፤

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

9 በሥራው ራሱን የማያድን፥ ራሱን ለሚያጠፋ ወንድም ነው።

Ver Capítulo Copiar




ምሳሌ 18:9
12 Referencias Cruzadas  

ሰነፍ እጆች ሰውን ያደኸያሉ፤ ትጉህ እጆች ግን ብልጽግናን ያመጣሉ።


በእምነትና በትዕግሥት የተስፋውን ቃል የሚወርሱትን እንድትመስሉ እንጂ ዳተኞች እንድትሆኑ አንፈልግም።


ጌታን ለማገልገል በመንፈስ የጋላችሁ ሁኑ እንጂ ከዚህ ትጋት ወደ ኋላ አትበሉ።


“ጌታውም መልሶ፣ ‘አንተ ክፉ፣ ሰነፍ ባሪያ፤ ካልዘራሁበት የማጭድ፣ ካልበተንሁበትም የምሰበስብ መሆኔን ታውቅ ኖሯል?


ከአባት ከእናቱ ሰርቆ፣ “ይህ ጥፋት አይደለም” የሚል የአጥፊ ተባባሪ ነው።


የቀበሮች ወንድም፣ የጕጕቶችም ባልንጀራ ሆኛለሁ።


የሐሜተኛ ቃል እንደ ጣፋጭ ጕርሻ ነው፤ ወደ ሰው ውስጠኛው ክፍል ዘልቆ ይገባል።


ስንፍና ከባድ እንቅልፍ ላይ ይጥላል፤ ዋልጌም ሰው ይራባል።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios