ምሳሌ 18:9 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም9 ለሥራው ደንታ የሌለው ሰው፣ የአጥፊ ወንድም ነው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 በሥራው ታካች የሚሆን የሀብት አጥፊ ወንድም ነው። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 ሰነፍ ሰው ከአጥፊ ሰው ተለይቶ አይታይም፤ Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 በሥራው ራሱን የማያድን፥ ራሱን ለሚያጠፋ ወንድም ነው። Ver Capítulo |