ኢዮብ 30:29 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)29 ለሌሊት ዎፍ ወንድም፥ ለሰጎንም ባልንጀራ ሆንሁ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም29 የቀበሮች ወንድም፣ የጕጕቶችም ባልንጀራ ሆኛለሁ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)29 ለቀበሮ ወንድም፥ ለሰጐንም ባልንጀራ ሆንሁ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም29 ከሰው ተለይቼ ለቀበሮ ወንድም ለሰጎንም ባልንጀራ ሆንኩ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)29 ለቀበሮ ወንድም፥ ለሰጐንም ባልንጀራ ሆንሁ። Ver Capítulo |