ኢዮብ 30:28 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)28 በጠባቡ ሄድሁ፥ የሚያሰፋልኝም አጣሁ፥ በጉባኤም መካከል ቆሜ እጮኻለሁ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም28 በፀሓይ አይደለም እንጂ፣ ጠቋቍሬ እዞራለሁ፤ በጉባኤ መካከል ቆሜ ለርዳታ እጮኻለሁ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)28 በፀሐይ ሳይሆን በትካዜ ጠቁሬ ሄድሁ፥ በጉባኤም መካከል ቆሜ ጮኽሁ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም28 ሰውነቴ በፀሐይ ቃጠሎ ሳይሆን በሐዘን ጠቈረ፤ በአደባባይም መካከል ቆሜ ርዳታ እጠይቃለሁ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)28 ያለ ፀሐይ በትካዜ ሄድሁ፥ በጉባኤም መካከል ቆሜ ጮኽሁ። Ver Capítulo |