ልያም ዳግመኛ ፀነሰች፤ ሁለተኛ ወንድ ልጅንም ለያዕቆብ ወለደችለት፤ “እኔ እንደ ተጠላሁ እግዚአብሔር ስለ ሰማ ይህን ጨመረልኝ” አለች፤ ስሙንም ስምዖን ብላ ጠራችው ።
ዘኍል 34:20 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) ከስምዖን ልጆች ነገድ የዓሚሁድ ልጅ ሰላምያል፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም ከስምዖን ነገድ፣ የዓሚሁድ ልጅ ሰላሚኤል፤ መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ከስምዖን ልጆች ነገድ የዓሚሁድ ልጅ ሰላሚኤል፥ አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ከስምዖን ነገድ የአሚሁድ ልጅ ሰላሚኤል፥ መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) ከስምዖን ልጆች ነገድ የዓሚሁድ ልጅ ሰላሚኤል፥ |
ልያም ዳግመኛ ፀነሰች፤ ሁለተኛ ወንድ ልጅንም ለያዕቆብ ወለደችለት፤ “እኔ እንደ ተጠላሁ እግዚአብሔር ስለ ሰማ ይህን ጨመረልኝ” አለች፤ ስሙንም ስምዖን ብላ ጠራችው ።