ዐሥራ ስድስት ሺህ ሰዎች ነበሩ።
ዐሥራ ስድስት ሺሕ ሰው።
ዐሥራ ስድስት ሺህ ሰዎች ነበሩ።
ዐሥራ ስድስት ሺህ ከወንድ ጋር ያልተገናኙ ሴቶች ነበሩ።
አሥራ ስድስት ሺህ ሰዎች ነበሩ።
ሠላሳ ሺህ አምስት መቶ አህዮች፥
ሙሴ ከእስራኤል ልጆች ድርሻ ከሰውና ከእንስሳ ከሃምሳ አንድ ወሰደ፤ እግዚአብሔርም ሙሴን እንዳዘዘው የእግዚአብሔርን ድንኳን ሥርዐት ለሚጠብቁ ሌዋውያን ሰጠ።