እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው፦
እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ አለው፤
ጌታም ሙሴን እንዲህ አለው፦
እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው፦
በሰባተኛውም ቀን ልብሳችሁን እጠቡ፤ ንጹሓንም ትሆናላችሁ፤ ከዚያም በኋላ ወደ ሰፈሩ ትቀርባላችሁ።”
“አንተና ካህኑ አልዓዛር፥ የማኅበሩም አባቶች አለቆች የተማረኩትን ሰውና እንስሳ ቍጠሩ።