La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘኍል 27:9 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሴት ልጅም ባት​ኖ​ረው፥ ርስ​ቱን ለወ​ን​ድ​ሞቹ ትሰ​ጣ​ላ​ችሁ፤

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ሴት ልጅ ከሌለችው ደግሞ ውርሱን ለወንድሞቹ ስጡ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሴት ልጅም ባትኖረው ርስቱን ለወንድሞቹ ትሰጣላችሁ፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ሴት ልጅም ከሌለው ወንድሞቹ ንብረቱን ይውረሱ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ሴት ልጅም ባትኖረው ርስቱን ለወንድሞቹ ስጡ፤

Ver Capítulo



ዘኍል 27:9
2 Referencias Cruzadas  

ወን​ድ​ሞ​ችም ባይ​ኖ​ሩት፥ ርስ​ቱን ለአ​ባቱ ወን​ድ​ሞች ትሰ​ጣ​ላ​ችሁ፤


ለእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች እን​ዲህ ብለህ ንገ​ራ​ቸው፦ ሰው ቢሞት፥ ወንድ ልጅም ባይ​ኖ​ረው፥ ርስ​ቱን ለሴ​ቶች ልጆቹ ትሰ​ጣ​ላ​ችሁ፤